በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሲካሄድ የቆየው 6ኛው የፊልም ፌስቲቫል በታላቅ ድምቀት ተጠናቀቀ

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን አመታዊ የፊልም ፌስቲቫል በተሳካ ሁኔታ አካ

Jun 18, 2026 - 14:57
 0  2
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሲካሄድ የቆየው 6ኛው የፊልም ፌስቲቫል በታላቅ ድምቀት ተጠናቀቀ



የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን አመታዊ የፊልም ፌስቲቫል በተሳካ ሁኔታ አካሂዷል።

የኪነ-ጥበብ ዘርፉን ለማሳደግና በተማሪዎች መካከል ያለውን የፈጠራ አቅም ለማበረታታት አልሞ የተዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ በተለያዩ የኪነ-ጥበብ ስራዎች እና ሁነቶች ታጅቦ በደመቀ ሁኔታ መከናወኑ ተገልጿል።

በዩኒቨርሲቲው ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ የተካሄደው ይህ የፊልም ፌስቲቫል፣ ተቋሙ ለኪነ-ጥበብ እድገትና ለባህል ልውውጥ የሚሰጠውን ከፍተኛ ትኩረት ያሳየ መሆኑም ተጠቁሟል።

What's Your Reaction?

like

dislike

love

funny

angry

sad

wow