ማይክል ካሪክን የማንችስተር ዩናይትድ ቋሚ አሰልጣኝ ለመሆን ተቃርቧል

​የማንችስተር ዩናይትድ ከፍተኛ አመራሮች ማይክል ካሪክን በቋሚነት ለመሾም ወሳኝ በሆኑ ነጥቦች ላይ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰምቷል።

May 13, 2026 - 14:44
 0  1
ማይክል ካሪክን የማንችስተር ዩናይትድ ቋሚ አሰልጣኝ ለመሆን ተቃርቧል

​የማንችስተር ዩናይትድ ከፍተኛ አመራሮች ማይክል ካሪክን በቋሚነት ለመሾም ወሳኝ በሆኑ ነጥቦች ላይ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰምቷል።
የአመራሮቹ ድጋፍ፦ ዋና ስራ አስፈፃሚው ኦማር ቤራዳ እና የእግር ኳስ ዳይሬክተሩ ጄሰን ዊልኮክስ ካሪክ ክለቡን ወደ ቀድሞ ክብሩ ለመመለስ ትክክለኛው ሰው ነው የሚል ፅኑ እምነት አላቸው።
​የባለቤቱ ውሳኔ፦ በቀጣዮቹ ቀናት አመራሮቹ ለክለቡ ባለቤት ለሰር ጂም ራትክሊፍ ይፋዊ የውሳኔ ሃሳባቸውን ያቀርባሉ።
​ቀጣይ ጉዞ፦ ካሪክ በቀጣይ የውድድር ዓመት ቡድኑን በቋሚነት እንዲመራ የመደረጉ ዕድል እጅግ ሰፊ መሆኑ ተዘግቧል።​
 ካሪክ ከጊዚያዊነት ወደ ቋሚነት ለመሸጋገር የቀረው የሰር ጂም ራትክሊፍ የመጨረሻ ይሁንታ ብቻ ይመስላል። የዩናይትድ ቤት አዲስ ምዕራፍ ሊጀምር ተቃርቧል።

What's Your Reaction?

like

dislike

love

funny

angry

sad

wow