የ 40 ሚሊዮን ዶላር የ"አረንጓዴ አሻራ" ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጀመረ

May 26, 2026 - 20:24
 0  0
የ 40 ሚሊዮን ዶላር የ"አረንጓዴ አሻራ" ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጀመረ

የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እና የአካባቢ ጥበቃን ለማጠናከር የሚያስችል 40 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ፈንድ የተመደበለት አዲስ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ በይፋ ተጀምሯል። ፕሮጀክቱ ለሚቀጥሉት 5 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን፣ በኦሮሚያ፣ በአማራ እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ በሚገኙ 6 ዞኖች ላይ ተግባራዊ ይሆናል። 67 ሺህ ሄክታር በላይ መሬትን በደን ለመሸፈን እና የአየር ንብረት መዛባት ተጋላጭ የሆኑ 423 ሺህ በላይ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ሲሆን፣ የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም (UNEP) ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አድንቋል።

What's Your Reaction?

like

dislike

love

funny

angry

sad

wow