የዓለም ሙቀት መጨመር የኮፕ 29 ቁልፍ የመወያያ ነጥብ ሆኖ ቀጥሏል

አብዛኛው ኢኮኖሚዋ ከከርሰ ምድር በሚወጣ ኃይል ላይ በተመሰረተው አዘርባጃን ዋና ከተማ፣ ባኩ ውስጥ ትላንት ሰኞ በተጀመረው 29ኛው ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ የዓለም መሪዎች የበካይ ጋዞች ልቀትን ቁጥጥር ማድረግ የሚያስችል እርምጃ እንዲወሰድ እየጠየቁ ነው። (ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ)

Nov 13, 2024 - 13:15
 0  243
የዓለም ሙቀት መጨመር የኮፕ 29 ቁልፍ የመወያያ ነጥብ ሆኖ ቀጥሏል
አብዛኛው ኢኮኖሚዋ ከከርሰ ምድር በሚወጣ ኃይል ላይ በተመሰረተው አዘርባጃን ዋና ከተማ፣ ባኩ ውስጥ ትላንት ሰኞ በተጀመረው 29ኛው ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ የዓለም መሪዎች የበካይ ጋዞች ልቀትን ቁጥጥር ማድረግ የሚያስችል እርምጃ እንዲወሰድ እየጠየቁ ነው። (ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ)

What's Your Reaction?

like

dislike

love

funny

angry

sad

wow