የጋምቤላው ‘ሺያ ቅቤ’ ከባህላዊ አሰራር ወደ ዓለም አቀፍ ብራንድነት!
በኮስሞቲክስ እና በምግብ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ "አረንጓዴ ወርቅ" ተብሎ የሚጠራው የሺያ ቅቤ (Shea Butter)፣ የጋምቤላ ክልል አዲስ የኢኮኖሚ መተንፈሻ ሊሆን ነው። የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ይህንን ተፈጥሯዊ ሀብት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ እና በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ሊያደርገው የሚችል የምርምር ሥራ መጀመሩን አብስሯ
የጋምቤላው ‘ሺያ ቅቤ’ ከባህላዊ አሰራር ወደ ዓለም አቀፍ ብራንድነት!
በኮስሞቲክስ እና በምግብ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ "አረንጓዴ ወርቅ" ተብሎ የሚጠራው የሺያ ቅቤ (Shea Butter)፣ የጋምቤላ ክልል አዲስ የኢኮኖሚ መተንፈሻ ሊሆን ነው። የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ይህንን ተፈጥሯዊ ሀብት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ እና በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ሊያደርገው የሚችል የምርምር ሥራ መጀመሩን አብስሯል።
የምርምር ሥራው ምርትን ከማሳደግ ባለፈ፣ የሺያ ዛፎች እንዳይጠፉ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን በጎንዮሽ እያከናወነ ይገኛል።የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ድሪባ ኢቲቻ እንደገለጹት፣ ዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮ ሀብቱን ወደ ኢኮኖሚ ጥቅም ለመቀየር በትኩረት መስራቱን ይቀጥላል።
ስለ ጋምቤላ የሺያ ቅቤ ምርት ምን ያውቃሉ? ሀሳብዎን በኮሜንት ያጋሩን!
#MEA #Gambella #SheaButter #Ethiopia #Innovation #Agriculture #EconomicGrowth
What's Your Reaction?